Thursday, 03 September 2026
USD/ETB 162.3EUR/ETB 188
ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ዜና · WORLD EUROS
Nº 54 Thursday, 03 September 2026
ንግድ

የሰንበት ገበያዎችን ብዛት ወደ 345 ሊያሳድግ መሆኑን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ

የሰንበት ገበያዎችን ብዛት ወደ 345 ሊያሳድግ መሆኑን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ
ምንጮች: ethiopianreporter.com

ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia የሰንበት ገበያዎችን ብዛት ወደ 345 ሊያሳድግ መሆኑን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ ከ24,500 በላይ ሕገወጥ የንግድ ድርጅቶች ሕጋዊ ዕርምጃ ተወስዶባቸዋል ብሏል የበዓል ባዛሮች በ11ም ክፍላተ ከተማ ከነገ ጀምሮ ሥራ ይጀምራሉ በ2019 በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት ለመከላከልና ለመቆጣጠር ተብለው የተከፈቱ የቅዳሜና የእሑድ ገበያዎችን ብዛት፣ ከ264 ወደ 345 እንደሚያደግ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው ይህን ያለው መጪውን የ2019 አዲስ ዓመት በዓል አስመልክቶ በገበያ ምርት

ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →

ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።

በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ዘርፍ ለተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ዘላቂ ፋይናንስ ማቅረብን ዓላማ ያደረገ ፎረም ሊካሄድ ነው

የግንባታ ‹‹አካላዊ›› አፈጻጸምን ለመለካትና ሪፖርት ለማዘጋጀት ይረዳል የተባለ መለኪያ ይፋ ተደረገ

በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሠራተኞች ላይ ጥቃት የፈጸመው ቻይናዊ በሕግ ሳይጠይቅ ከአገር መባረሩ የፈጠረው ቅሬታ

በዳታ ማይኒንግ የኃይል ሽያጭ ሳቢያ እስር ላይ የነበሩ አመራሮች ተለቀው ወደ ሥራ መመለሳቸው ተገለጸ

ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጣና ስምምነት ማዕቀፍ ከ14 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ

በአዲስ አበባ በኮንስትራሽን ማዕድን ዘርፍ የተሰማሩ አልሚዎች ቦታና ካሳን በሚመለከት ችግሮች እያጋጠሟቸው መሆኑን ተናገሩ

በሕገ ወጥ ሐዋላ ገንዘብ የሚልኩና አገር ውስጥ የሚቀበሉ ተጠቃሚዎች ሒሳባቸው ሊታገድ ይችላል ተባለ

የንብረት ማስመለስ አዋጅ ወደ ትግበራ በገባ በዓመቱ ያስመለሰው 6.8 ቢሊዮን ብር